በደቡብ ክልል የቆላ አበል ክፍያ መቆም እያጨቃጨቀ ነው Ethiopian Reporter December 22, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics – ‹‹35 በመቶ የቆላ አበል ክፍያ ያለአግባብ ተከልክለናል›› የጉራፈርዳ ወረዳ ሠራተኞች– ‹‹አበሉን እንደ መብት መጠየቅ አግባብ አይደለም›› አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የክልሉ ፕሬዚዳንት በታምሩ ጽጌ