አምራቾችንና ነጋዴዎችን ሲያወዛግብ የከረመው የሙዝ ዋጋ መፍትሔ አገኘ

(በምህረት ሞገስ)

የአርባ ምንጭ አርሶ አደሮችንና የከተማውን ነጋዴዎች ሲያወዛግብ የነበረው የሙዝ ዋጋ ላይ ስምምነት ተፈጠረ፡፡