መላ አገሪቱን በመንገድ የማስተሳሰር ፕሮግራም በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ ይሆናል

• በ18,000 ቀበሌዎች 71,523 ኪ.ሜ መንገዶችን ለመገንባት ታቅዷል
• ለፕሮግራሙ 24 ቢሊዮን ብር ያስፈልጋል

(በውድነህ ዘነበ)