የዳሸን ቢራ ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ ታሰሩ Ethiopian Reporter October 3, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics (በጋዜጣው ሪፖርተር) የዳሸን ቢራ ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ብርሃኑ አድማሱ ከትናንት በስቲያ ዓርብ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡