ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ወደ ስዊድን ሊያመሩ ነው
(በኃይሌ ሙሉ)
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያኖች ኮሚዩኒቲ ባደረጉላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ስዊድን ሊጓዙ ነው፡፡
(በኃይሌ ሙሉ)
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያኖች ኮሚዩኒቲ ባደረጉላቸው ግብዣ መሠረት ወደ ስዊድን ሊጓዙ ነው፡፡