የሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የደመወዝ ጭማሪና የደረጃ ዕድገት ውዝግብ ፈጥሯል
(በታምሩ ጽጌ)
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሰሞኑን ያደረገው ደመወዝ ጭማሪ በሠራተኞቹ መካከል ከፍተኛ ልዩነት መፍጠሩን አንዳንድ የድርጅቱ ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ሰሞኑን ያደረገው ደመወዝ ጭማሪ በሠራተኞቹ መካከል ከፍተኛ ልዩነት መፍጠሩን አንዳንድ የድርጅቱ ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡