የአዲስ አበባ አስተዳደር ለቴሌ 200 ሚሊዮን ብር ከፈለ

– 400 ሚሊዮን ብር ዕዳ ይቀርበታል

(በውድነህ ዘነበ)

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ለኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ካለበት ብድር ውስጥ 200 ሚሊዮን ብር ከፈለ፡፡