ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ያስገነባው የ400 ሚሊዮን ብር የመኖሪያ መንደር ተመረቀ Ethiopian Reporter July 28, 2010 በኃያል ዓለማየሁ ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ያስገነባው 210 ባለ አንድ ፎቅ ቪላዎች ያሉት የመኖሪያ መንደር በትናንትናው ዕለት ተመረቀ፡፡