በአደስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ ወረቀት ተበተነ

በኦሮሞ ተወላጆች ላይ እስራቱ ቀጥሏል

Ethiopia Zare (አርብ መጋቢት 16 ቀን 2003 ዓ.ም. March 25, 2011)፦ ከእረፍት በኋላ ወደ ትምህርት ገበታቸው ለተመለሱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰኞ ጠዋት የተቃውሞ ሰልፍ እንዲወጡ የሚጠይቅ በራሪ ጽሁፍ በግቢው ውስጥ መበተኑን ምንጮች ገለጹ።