የአክብሮትና የሰማዕታት መታሰቢያ ቀናት እንደሚከበሩ ተገለጸ

Judge Woldemichael Meshesha, ዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ ማትያስ ከተማ

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት 24 ቀን 2003 ዓ.ም. November 3, 2010)፦ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 27 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቬምበር 6 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በስዊድን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ ”የአክብሮት ቀን” ብለው የሚያከብሩ ሲሆን፣ እሁድ ጥቅምት 28ን (ኖቬምበር 7ን) ደግሞ ምርጫ 97ን ተከትሎ ለተጨፈጨፉት የሰማዕታት ቀን መታሰቢያ ሊያከብሩ ነው። በዝግጅቱ ላይ ዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ ይገኛሉ።