በባህሬን የተቀሰቀሰው ተቃውሞ DW Amharic February 17, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በዘውድ አገዛዝ የምትመራዋ ንዑሷ የባህረ ሰላጤ ሀገር ባህሬን ለዘብተኛ አመራር በመከተልዋ ለብዙ ጊዜ ባካባቢው በአርአያነት የምትታይ ሀገር ሆና ቆይታለች።