ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅትና ኒብል

ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅት ( Gesellschaft für bedrohte Völker)ሚንስትር ኒብል በሰብዓዊ መብት ላይ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እንዲወያዩ አሳስቧል።