ቤርሉስኮኒና የመታመኛው ድምፅ

የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ ዛሬ አመራራቸው አሜኔታ የሚጣልበት ስለመሆን አለመሆኑ በህግ መምሪያው ምክር ቤት፤የተደረገውን የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርዓት በድል ተወጡ።