በኮት ዲቯር ፣ የሁለት ርእሳነ-ብሔር መሠየም ያስከተለው ቀውስ፣

በምዕራብ አፍሪቃ በምትገኘው ሀገር በኮት ዲቧር ኅዳር 19 ቀን 2003 ዓ ም፣ ዳግመኛ የማጣሪያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተካሂዶ አላሳነ ዑታራ ማሸነፋቸውን የምርጫ ኮሚሽን ቢያረጋግጥም፣