የመሬት ቅርምትና እና የምግብ ዋስትና ዕጦት DW Amharic October 15, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በመልማት ላይ ባሉ ሐገራት ተጨማሪ ምርት ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየተባለ መሬት ለዓለም ዓቀፍ ኩባንያዎች በረዥም ጊዜ ኪራይ ወይም በሽያጭ መቸብቸቡ እንደቀጠለ ነው ።