በሊባኖስ የውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ የሚፈጸም የመብት ጥሰት

ሂውማን ራይትስ ዎች ሊባኖስን ወቀሰ።በውጭ ሀገራት የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃርና በደል አላስቆመችም ብሏል።