የኦብነግ ወታደሮች በሶማሌላንድ መከበብ

ሶማሌላንድ ከ250 በላይ የኦብነግ ታጣቂዎችን መክበቧንና 50 ያህሉን መግደሏን አስታውቃለች። የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር የኢትዮዽያን መንግስት ለማስደሰት የተቀመረ ፈጠራ ሲል ገልጾታል።