የኦብነግ ወታደሮች በሶማሌላንድ መከበብ
ሶማሌላንድ ከ250 በላይ የኦብነግ ታጣቂዎችን መክበቧንና 50 ያህሉን መግደሏን አስታውቃለች። የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር የኢትዮዽያን መንግስት ለማስደሰት የተቀመረ ፈጠራ ሲል ገልጾታል።
ሶማሌላንድ ከ250 በላይ የኦብነግ ታጣቂዎችን መክበቧንና 50 ያህሉን መግደሏን አስታውቃለች። የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር የኢትዮዽያን መንግስት ለማስደሰት የተቀመረ ፈጠራ ሲል ገልጾታል።