የኢሕአዴግ «መተካካት» ና እንድምታዉ

ለዉጡ የወደፊቱን የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ሁኔታ ባንድ-ወይም በሌላ መልኩ መንካቱ አያጠራጥርም።ለዶክተር አረጋዊ በርሔ ግን ለዉጡ የቁልቁሊት ነዉ።