የመለስ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋ የድርድር ሀሳብ DW Amharic August 17, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ከማንኛውም የተቃዋሚ ፓርቲ ፡ ከግንቦት ሰባት ጋ ጭምር ለመደራደር ዝግጁ መሆናቸውን ባለፈው ሳምንት ማስታወቃቸው ይታወሳል።