የኤርትራ ተቃዋሚዎች የስደት መንግስት አቋቋሙ DW Amharic August 13, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኤርትራ ተቃዋሚዎች ጥምረት አዲስ አበባ ላይ የስደት መንግስት ማቋቋማቸው በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ተሰምቷል።