የኢትዮጽያዉን የስፖርት እና የባህል ፊስቲቫል በኔዘርላንድ DW Amharic July 30, 2010 በአዉሮጻ የኢትዮጽያ የስፖርት ዉድድር እና የባህል ፊስቲቫል ትናንት በኔዘርላንድ አምስተርዳም ከተማ ላይ በደማቅ ሁኔታ መጀመሩ ተመልክቶአል።