የኢትዮጽያዉን የስፖርት እና የባህል ፊስቲቫል በኔዘርላንድ

በአዉሮጻ የኢትዮጽያ የስፖርት ዉድድር እና የባህል ፊስቲቫል ትናንት በኔዘርላንድ አምስተርዳም ከተማ ላይ በደማቅ ሁኔታ መጀመሩ ተመልክቶአል።