ሰበር ዜና፤እስካሁን ባለዉ መረጃ በኢሬቻ በዓል ላይ የተገደሉ ወገኖቻችን ቁጥር ከ300 በላይ ሆኗል ቁጥሩ ከዚህም በላይ እንደሚያሻቅብ ተፈርቷል

  • በኢሬቻ የተገደሉ ወገኖቻችን ቁጥር እስከ አሁን ባለው መረጃ ከ300 በላይ ሆኗል
  • የቆሰሉት እጅግ በርካቶች ናቸው
  • ከሞቱት መካከል በዓሉን ከኦሮሞ ወንድሞቻቸዉ ጋር ለማክበር የተገኙ የአማራ ልጆች እንዳሉ ታዉቋል
  • በዚህ ሰአት ኔትወርክ የተዘጋ ሲሆን ተቃዉሞዉ ወደሌሎች አካባቢዎችና አዲስ አበባና ሻሸመኔም ይዛመታል ተብሎ ተሰግቷል
  • ከወደመከላከያ ፌደራል ፖሊስ አካባቢም አለመግባባት ተፈጥሯል እንዲሁም ደብረዘይት አየር ኃይል ዉስጥ የተኩስ ድምፅ ተሰምቷል::

 

 

jw4 jw1 jw2 jw3

j8 j0 j1 j2 j3 j4 j5 j6 j7