“ኅሡ ሰላማ ለሀገር” በሚል ርዕስ ወቅታዊው የአገራችን ሁኔታ ላይ በማስመርኮዝ በቆሞስ አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ የተላላፈ መልዕክት

ቆሞስ መዓዛ ክርስቶስ በየነ ለበርካታ ዓመታት የወንጌል ትምህርት ሲሰጡ የቆዩ እንደሆነ ያታወቃል። በአሁን ሰዓት አገራችን ውስጥ ሕዝብ ላይ በወያኔዎች እየደረሰ ያለውን ፍጅትና እልቂት አስመልክተው“ኅሡ ሰላማ ለሀገር” በሚል ርዕስ ያስተላለፉትን እጅግ ወቅታዊና ልብ የሚነካ መልዕክት ይከታተሉ።