በጎንደር አንገረብ እስር ቤት ከባድ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ነው።
በጎንደር አንገረብ እስር ቤት ከባድ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ነው። በወህኒ ቤቱ የሚጠብቁ የአማራ ልዩ ሀይል ያልተጠበቀ የተኩስ ውርጅብኝ እንደገጠመው ይነገራል። ኮ/ል ደመቀን በሃይል ለመውሰድ የህወሀይ ሃይሎች በድንገት የከፈቱት ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ከወህኒ ቤት አንድ ፖሊስ ገልጿል። ESAT
በጎንደር አንገረብ እስር ቤት ከባድ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ነው። በወህኒ ቤቱ የሚጠብቁ የአማራ ልዩ ሀይል ያልተጠበቀ የተኩስ ውርጅብኝ እንደገጠመው ይነገራል። ኮ/ል ደመቀን በሃይል ለመውሰድ የህወሀይ ሃይሎች በድንገት የከፈቱት ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ከወህኒ ቤት አንድ ፖሊስ ገልጿል። ESAT