የ ቤን (EthiopiaFirst ) ዓይነት ብዕሮች ይታረሙ!! ይማሩ


(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 10/2011፤ ጥር 2/2003 ዓ.ም)፦በገና በዓል አከባበር ዙሪያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች እና በአስተዳደሩ መካከል አለመግባባት መፈጠሩን ተከትሎ ተያያዥ ጉዳዮችን ስንዘግብ መቆታችን ይታወሳል። ይህንን ዜና “ሪፖርተር ጋዜጣ” እና “ኢትዮጵያ ትቅደምEthiopiaFirst” የተሰኘው ድረ ገጽ ጽፈውበታል። በዚህ ጉዳይ ያለንን አስተያየት ማቅረባችንን በቀጠሮ ይዘን “ኢትዮጵያ ትቅደም፤ EthiopiaFirst” ድረ ገጽ የሰጠውን አስተያየት ለመጠየቅ ወደድን።

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)