ተቃዉሞና የህዝብ አመፅ በየመን DW Amharic February 9, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በቱኒዚያና በግብፅ የተቀጣጠለዉን ህዝባዊ አመፅ ተከትሎ በየመንም ተቃዋሚዉ ወገን ወደ20ሺ የተገመተ ህዝብ አደባባይ ወጥቶ ድምፁን እንዲያሰማ ማድረግ ተሳክቶለታል።