የሳዴክ የመሪዎች ጉባዔ ፍጻሜ

አስራ አራቱ የደቡባዊ አፍሪቃ መንግስታት የልማት ድርጅት፡ በምህጻሩ ሳዴክ አባል ሀገሮች ርዕሳነ ቤር እና መራህያነ መንግስት በናሚቢያ መዲና ዊንድሁክ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉባዔ ትናንት ማምሻቸውን አጠናቀቁ።