ዲላ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ዶርም ትናንትና ማምሻውን በእሳት አጋዩት!

Mehdi Miles's photo.

ተማሪዎች ከግቢ መውጣት አትችሉም እየተባሉ ነው :: ከአስር በላይ ተማሪዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ህይወታቸውን አጥተዋል::