በኦሮሚያ ተቃውሞ ቢያንስ 75 ሰዎች ተገድለዋል – ዶይቸ ቬለ
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሒውማን ራይትስ ዎች (Human Rights Watch) ትናንት ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል በተቀሰቀሰውና ሣምንታትን ባስቆጠረው ተቃውሞ ቢያንስ 75 ሰዎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን አስታወቀ
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሒውማን ራይትስ ዎች (Human Rights Watch) ትናንት ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል በተቀሰቀሰውና ሣምንታትን ባስቆጠረው ተቃውሞ ቢያንስ 75 ሰዎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን አስታወቀ