ወያኔ ትግሬ ስጋ እንጂ ነብስ የለውም ( ኄኖክ የሺጥላ )
ወያኔ ትግሬ ስጋ እንጂ ነብስ የለውም ( ኄኖክ የሺጥላ )
የፍገራ ፖለቲከኛ ፣ ወያኔና ትግሬ አንድ አይደሉም ይላል ።
ይህ የሞግዚት ፖለቲካ ነው፣ ይህ ቀላዋጭነት ነው ፣ ይህ ስቃይን በአንቀልባ መሸከም ነው ፣ ይህ ራስን መካድ ነው ። እውነቱ ግን ላለፈው 40 ዓመት ላይለያዩ አንድ ሆነው እየኖሩ ነው ! እውነቱ እያንዳንዱ ትግሬ ፣ የህወሓት ነገር በደም ስሩ ውስጥ ይዞራል ። እያንዳንዱ የትግራይ ሰው ወያኔ ሲባል የሚንዝረው ነገር አለ ። እርግጥ ነው እርስ በእርሳቸው ይጠላሉ ይሆናል ፣ ይጣሉ ይሆናል ( ይሄ ደሞ ተፈጥሯዊ ነው !) ። አድዋ ከ ሽሬ የተሻልኩ ነኝ ሊል ይችላል ፣ አክሱም ከስልጣን ጠረፔዛው በከፊልም ይሁን ተገፍቶ የበይ ተመልካች ሆኖ ሊሆን ይችላል ። የነ ስዬ አብረሃም ይሁን የአቶ አስገደ ገ/ስላሴ ከስርዓቱ ጋ ያላቸው ችግር የወያኔን ክሽፈት ከመቃወም የመነጨ አይደለም ፣ መሪዎቹ ስርዓቱን አደጋ ላይ ይጥሉታል ከሚል ተቆርቋሪነት የሚመነጭ እንጂ ( የምለውን ለመረዳት በአቶ አስገደም ይሁን በሌላ ቀደምት ተጋዳላይ የትግራይ ተወላጆች የተጻፉትን በእርጋታ አንብቡ !) ። በዚህ ደረጃ እንደ ገብረመድህን ( ገብርዬ ) አንድም ስለ ህውሃት መሰረታዊ ክሽፈት ከሥርዓት አንጻር የተናገረ ያለ አይመስለኝም ። ስለዚህም አመሰግነዋለሁ ! “አንድ እንኳ ቢኖር እምርልሃለው” ላለው ምናልባት ገብረመድህን የመማሪያ ሰብ ይሆን ይሆናል ! ማን ያውቃል ? የሚዲያ እና የድረ-ገጽ ባላባቶቹም ከመለስ ጋ ያላቸውን ተቃርኖ የሚያሳዩበት ኩርፊያ እንጂ ፣ ትግራይ ክልሏ ተቆረሰ ፣ ድንበሯ ተማሰ ከሚል የአዞ እንባ ተነስተው እንጂ ፣ ስለ ሌላ ክልሎች/ ህዝቦች ቁብ ኖሯቸውም አይደለም ! እነሱ እና እነሱ ብቻ ናቸው ልክ ፣ እርግጫውም አኅያ ቢራገጥ የሚለውን ተረት የሚያስታውስ ነው !
አብዛኛው የትግራይ ሕዝብ ወያኔን ( ህወኃትን ) አይደግፍም ለምትሉ ። የተማረው ፣ ክፉና ደግ የለየው ፣ ስለ ረሃብ የሚሰማው ፣ የሚያነበው ፣ ከሀገሩ የወጣው ፣ በሰው ሀገር ለመረጃ ቅርብ ሆኖ የሚኖረው ፣ ከማንኛውም አይነት አካላዊ አደጋ ርቆ የሚኖረው ትግሬ ወያኔን ይደግፋል ! አይደግፍም ? ምናልባት እንደነሱ ለመመለስ < ስለ ምንም አያገባንም ብሏል > ይህ ደሞ ( silent vote ) በዝምታ መምረጥ የሚባለው አይነት ነው ። እሱ የህዝቦቹን በደል እያየ ፣ ክፉና ደግ መለየት እየቻለ ፣ የስርዓቱን ጥፋት እየተረዳ ፣ ስርዓቱን የሚደግፍ ከሆነ ፣ በጨለማ ፣ ከእውቀት እና ከመረጃ ርቆ ፣ የምገል ጥይት ፣ የሚያስር ካድሬ አጠገቡ የቆመበት ትግሬ ፣ ምን አይቶ ነው የማይደግፋቸው ? መቃወም በሚቻልበት ማንኛውም አይነት ምድራዊ ሁኔታ ላይ ያለ ትግሬ መቃወም ሳይችል ( ሳይፈልግ ) መቃወም ዋጋ በሚያስከፍልበት ቦታ ላይ ያለ የትግራይ ገበሬ ለምን ይቃወማል ? ከዚህ የምንረዳው ትግሬ በሙሉ ወያኔን ይደግፋል ።
ትንሽ ታሪክ
አርማጮ በነበርኩበት ጊዜ ፣ ድንበር ላይ በችግር የጠቆሩ ፣ የገመድ አልጋ ላይ የሚተኙ ፣ በወባ በሽታ የሚሰቃዩ ና ይህ ነው የሚባል ጥቅም የማያገኙ የቀድሞ ታጋዮች ፣ ከወያኔ ወታደሮች በተሻለ ፍቅር እና <ቆራጥነት> በኤርትራ በኩል የሚመጡ የአርበኞች ታጋዮችን የሚዋጉት እነሱ እንደነበሩ አይቻለሁ ። እነዚህ ሰዎች የትግራይ ገበሬዎች ናቸው ፣ እነዚህ ሰዎች የጎንደርን መሬት ቀምተው የሚያርሱ ባለግዜዎች ናቸው ፣ እነዚህ ይህንን እውነት በማያውቀው የፍገራ ፖለቲከኛ < ወያኔን አይደግፉም > የሚባሉት ናቸው ። እውነታው ግን ሌላ ነው ! የተወሰኑ ትግሬዎች መለስን ይጠሉ ይሆናል ፣ የተወሰኑት ስዬ አብረሃን ይጠሉ ይሆናል ፣ የተወሰኑት አባይ ወልዱን አይወዱ ይሆናል ፣ የተወሰኑት በሀየሎም መገደል ይቆጩ ይሆናል ፣ የተወሰኑት የክንፈ ገ/መድህን መገደል ያንገበግባቸው ይሆናል ፣ የተወሰኑት ዔርትራዊው ጀሚል ያሲን መሐመድ ( ጄሚያስ ፎር ካርስ ፣ የሃየሎም ገዳይ ) መለስ የሰጠውን የቤት ሥራ ነው የሰራው ብለው ያምኑ ይሆናል ፣ የሆነው ሆኖ ግን ሁሉም ስለ ህወሓት ( ወያኔ ) ያላቸው አቋም አንድ ነው ! ሁሉም ወያኔን እስከ ሞት ድረስ ይደግፋል ። እስከ ሞት ድረስ ወያኔን የሚጥል እስካልመጣ ድረስ ፣ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋ መቸም ቢሆን አይቆሙም ! አስታውሱ አብዛኛዎቹ የባንዳነት ታሪክ ያላቸው ሰዎች ናቸው ። ባንዳ እና ሹምባሽ ደሞ ሆድ እንጂ ሀገር የለውም ፣ ስጋ እንጂ ነብስ የለውም !