በአዲስ አበባ ከተማ የወተት ላሞች ባልታወቀ ምክንያት እየሞቱ ነው:: የንግድ ቦታዎች በጅጅጋ በእሳት ጋዩ

– በአዲስ አበባ ከተማ የወተት ላሞች ባልታወቀ ምክንያት እየሞቱ ነው

– የንግድ ቦታዎች በጅጅጋ በእሳት ጋዩ

– አልሸባብ በወያኔ ላይ ጥቃት አደርስኩ ይላል

– የወደቀውን የሩሲያ አውሮፕላን አስመልክቶ እንግሊዝና አሜሪካ የሰጡትን መግለጫ የሩሲያ ባለስልጣኖች አጣጣሉት

– የደቡብ ሱዳን ተጻራራሪ ኃይሎች መሳሪያ በማከማቸት ላይ መሆናቸውን አጥኝ ቡድኑ አጋለጠ

– የአፍሪካ ኅብረት የኮሚሽን ኃላፊ የብሩንዲ ተጻራሪ ኃይሎች ወደ እርቅና ድርድር እንዲመጡ አሳሰቡ
[youtube http://www.youtube.com/watch?v=KTFNfXPTAtI]