አሸባሪው አይሲስ/አይሲል በ40 አገሮች ድጋፍ ይደረግለታል:: ቭላድሚር ፑቲን

አሸባሪው አይሲስ/አይሲል በ40 አገሮች ድጋፍ ይደረግለታል:: ቭላድሚር ፑቲን

የራሽያው ፕረዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አሸባሪው ራሱን እስላማዊ መንግስት ብሎ የሚጠራው ድርጅት በአርባ ሃገራት እና ነጋዴዎቻቸው የG20 አባላትን ጨምሮ እንደሚረዳ እና ጥንካሬውም የነዚሁ አገራት የገንዘብ እርዳታ እንደሆነ ተናገሩ::ፑቲን በጂ20 ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ከ40 ሃገራት የተመረጡ ተንግድ ሰዎች በኩል ለአሸባሪው አይሲስ የሚደርሰው እርዳታ አሸባሪነትን ለማስፋፋት ትልቁን ሚና ተጫውቷል ሲሉ ተናግረዋል::

እኛ ጋር ያሉት መረጃዎች በማያወላዳ መልኩ በቂ ምሳሌ እና ማስረጃ መሆናቸውን አረጋግጠናል ያሉት ፑቲን ከ40 አገራት በሚወጣ ገንዘብ አለም በሽብር እየተናወጠች ነው ሲሉ ጠንካራ ንግግር አድርገዋል::ለሪፖርተሮችን ይህንኑ ተናግረዋል:: ለሪፖርተሮች በተለይ እንደተናገሩት የጂ20 ሃገራት ስብሰባ ዋናው የውይይት አጀንዳ የነበረው አሸባሪነት ነበር::
ዝርዝር መረጃዎችን እዚህ ያንብቡ

Putin said at the G20 summit that Russia has presented examples of terrorism financing by individual businessmen from 40 countries, including from member states of the G20.

Read more: http://sputniknews.com/politics/20151116/1030199114/isil-financing-g20-putin.html#ixzz3rfyNOlys