በአፋር ግዛት ማጎሪያ ጣቢያ ያሉ ወጣቶች ለስለላ እየተመለመሉ ነው:: በናዝሬት አምስት ነዋሪዎች ታፍነው ተወሰዱ:: (ፍኖተ ዲሞክራሲ)

መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍኖተ ዲሞክራሲ ዜና (September 17, 2015 Finote Democracy News)

– በአፋር ግዛት ማጎሪያ ጣቢያ ያሉ ወጣቶች ለስለላ እየተመለመሉ ነው

– በናዝሬት አምስት ነዋሪዎች ታፍነው ተወሰዱ

– በኮልፌ ቀራኒዮ የጎርፍ አደጋ የደረሰባቸው አሁንም መፍትሄ አላገኙም

– የአዲስ አበባ የባቡር መስመር አገልግሎት ይጀመራል ተባለ

– በቡርኪና ፋሶ መፍንቅለ መንግስት ተደረገ

– በአፍሪካ የወባ በሽታ ሊጠቁ የሚችሉ ሰዎች ቁጥር ቀነሰ ተባለ

 

[youtube http://www.youtube.com/watch?v=Ho5MDMtnt2Y]