የምግብ እጥረት ጉዳት

በዓለማችን በየደቂቃዉ አምስት ሕፃናት በከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ሰበብ ህይወታቸዉ እንደሚቀጠፍ አንድ ጥናት አመለከተ። በሰዓት ሲሰላ ደርሞ በዚሁ ችግር ህይወታቸዉን የሚያጡት ቁጥር ሶስት መቶ እንደሚያሻቅብ ተገልጿል። እንደ ጥናቱ አፍሪቃ፤