የአፍሪቃ ህብረት ታዛቢ ቡድን መሪ ባለፈው እሁድ ስለተካሄደው የኢትዮጵያ ምርጫ ግምገማ አቀረቡ

የአፍሪቃ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ባለፈዉ ሕሁድ ስለተካሄደው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ቅይጥ አመለካከት የተንጸባረቀበት ግምገማ ሰጡ።