የኢትዮጵያ ምርጫና የመራጮች፣ የፖርቲዎችና የታዛቢዎች አስተያየት

ዛሬ የተካሄደዉን የኢትዮጵያ አምስተኛ ዙር ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ በርካታ የዶይቼ ቬለ ተከታታዮች አስተያየታቸዉን ልከዉልናል። ምርጫዉን አስመልክተንከዚህ ከቦን ስቱዲዮአችን ወደ ኢትዮጵያ በመደወል የተለያዩ አስተያየቶችንም አሰባስበናል።