የኢትዮጵያ ምርጫና የመራጮች፣ የፖርቲዎችና የታዛቢዎች አስተያየት
ዛሬ የተካሄደዉን የኢትዮጵያ አምስተኛ ዙር ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ በርካታ የዶይቼ ቬለ ተከታታዮች አስተያየታቸዉን ልከዉልናል። ምርጫዉን አስመልክተንከዚህ ከቦን ስቱዲዮአችን ወደ ኢትዮጵያ በመደወል የተለያዩ አስተያየቶችንም አሰባስበናል።
ዛሬ የተካሄደዉን የኢትዮጵያ አምስተኛ ዙር ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ በርካታ የዶይቼ ቬለ ተከታታዮች አስተያየታቸዉን ልከዉልናል። ምርጫዉን አስመልክተንከዚህ ከቦን ስቱዲዮአችን ወደ ኢትዮጵያ በመደወል የተለያዩ አስተያየቶችንም አሰባስበናል።