ሰበር ዜና / የኖርዌይ አንባሳደር በኢትዮጵያ ዜጎቻቸውን አስጠነቀቁ የሚሉትና ሌሎች ዜናዏችን ከDCESON ሬዲዮ ይከታተሉ

ኦህዴድ/ኢህአዴግ ዜጎችን በማሰርና በመደብደብ መጠመዱ ተነገረ የወያኔ /ህወሃት ካድሬዎች እርስ በራሳቸው እንደማይተማመኑ ተገለፀ በሁመራ አከባቢ ህወሀት እስከአሁን ከአንድ መቶ በላይ ኢትዮጵያውያንን ገድሏል የአሜሪካ ም/የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዌንዲ ሸርማን አዲስ አበባ የተናገሩትን አስተባበሉ ወያኔ ከአቶ አንዳርጋቸው የረባ መረጃ ለማግኘት ባለመቻሉ የስነ ልቦና ጫና በማሳረፍና ህክምና በመከልከል ለመጉዳት ማሳቡን ምንጮች ገለፁ    የኖርዌይ አንባሳደር በኢትዮጵያ ዜጎቻቸውን አስጠነቀቁ የኖርዌይ ኢንባሲ በኢትዮጵያ […]