የኢህአዴግ መንግስት በርካታ የአረብ ቲቪዎችን እያወከ ነው

በኢሳት የተጀመረው እወካ ለአረብ ሀገራት ተርፏል

የእውቀት ማነስ ነው ተብሏል

Ethiopia Zare (ቅዳሜ የካቲት 10 ቀን 2004 ዓ.ም. February 18, 2012)፦ የኢትዮጵያ መንግስት የተቃዋሚዎችን ድምጽ ለመገደብ የተያያዘው የጃሚንግ (የእወካ) ስራ በርካታ የአረብ ቴሌቭዥን ጣቢያዎችንም ከስርጭት ውጭ እያደረጋቸው መሆኑ ከፍተኛ ቁጣ አስነስቷል።