ቅዱስ ሲኖዶስ: ጸሎተ ምሕላ ያውጃል፤ በሊቢያ በግፍ ለተሠውት ክርስቲያኖች ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል፤ የመታሰቢያ ሥያሜም ይሰጣል

terrorist kills Ethiopian 11

ሰማዕታተ ሊቢያ

  • በሊቢያ፣ በየመን እና በሌሎችም ክርስቲያኖች ለጥቃት በተጋለጡባቸውና የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ በሚገኙባቸው አገሮች ከተጨማሪ ጉዳት ለመታደግ የሚሠራ ኮሚቴ ተቋቁሟል
mother of Eyasu YekunoAmlak

በደቡባዊ ሊቢያ በርሓ ከተሠውት ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች አንዱ የኾነውና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ አጥቢያ የሚገኙት የኢያሱ ይኵኖ አምላክ ቤተ ሰዎች እና ወዳጆች

  • በአዲስ አበባ እና በአህጉረ ስብከት የሰማዕታት ቤተ ሰዎችን እያፈላለጉ የማጽናናት እና የመደገፍ መርሐ ግብር ይካሔዳል
Holy Synod on the excution of Eth Ortho christians in Libya

የቋሚ ሲኖዶስ አባላትና ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የተገኙበት የትላንት ሚያዝያ ፲፪ ቀን መግለጫ

  • ከሊቢያው የግፍ ተግባር ጋራ በተያያዘ ባሉ ኹኔታዎች ላይ በየዕለቱ እየተሰበሰበ በመምከር መልእክት ለማስተላለፍ የወሰነው ቅዱስ ሲኖዶስ ዛሬም መግለጫ ይሰጣል