62ኛዉ አለማቀፍ የፊልም ትዕይንት በበርሊን

ስድሳ ሁለተኛዉ የበርሊኑ አለማቀፍ የፊልም መድረክ የሆሊዉድዋን ኮከብ የፊልም ተዋናይ እና የኦስካር ተሸላሚ Meryl Streep በፊልም ስራ ረገድ ላበረከተችዉ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማትን አበርክቶአል።