ቤጂንግ፤ የአዉሮጳ ኅብረትና የቻይና ጉባኤ

የአዉሮጳ ኅብረት እናየቻይና በንግድ ረገድ ያላቸዉን ትብብር አጠናክረዉ ለመቀጠል ተስማሙ። በቻይናና በኅብረቱ መካከል በተካሄደዉ ጉባኤም የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሁ ጂንታኦ አገራቸዉ የአዉሮጳን የእዳ ቀዉስ ለመፍታት ተሳትፎዋን እንደምታጠናክር አስታወቁ።