“ሁከት አነሣሥታችኋል” በሚል የታሰሩት ተማሪዎች አልተለቀቁም


  •  ተማሪዎቹ ለዩኒቨርሲቲው አስተዳደር የይቅርታ ደብዳቤ ጽፈዋል
  •  የመንፈ ዓመት ፈተና ተጀምሯል
(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 11/2011፤ ጥር 3/2003 ዓ.ም)፦ ታኅሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ በፖሊስ ተይዘው ከተወሰዱት ከ200 በላይ ተማሪዎች 18ቱ እስከ አሁን አልተለቀቁም፡፡ በዓመቱ የትምህርት ሰሌዳ መሠረት መሠረት በስድስት ኪሎ እና አምስት ኪሎ ካምፓሶች የተጀመረው የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ፈተና መርሐ ግብር ከነገ ጀምሮ በአራት ኪሎው የተፈጥሮ ሳይንስ ፋካልቲ እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)