የምክር ቤት ምርጫ በእሥራኤል

በእሥራኤል 120 መቀመጫዎች ላሉት 20ኛው የክኔሴት ማለትም የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ምርጫ በመኪያሄድ ላይ ነው። 5.8 ሚሊዮን ነዋሪዎች ለመምረጥ መመዝገባቸው ተጠቅሷል። የመጀመሪያ ደረጃ ውጤት እኩለ ሌሊት ላይ የሚገለጥ መሆኑም ተነግሯል።