ኢ ሠ መ ጉ ና መግለጫው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ፣(ኢ ሠ መ ጉ)የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በተካሄደበት ሰሞን፤ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ጽ/ቤትና ፤ ከአፍሪቃ ኅብረት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጋር፤ በሰብአዊ መብትና በአህጉሩ መሰል ድርጅቶች ተግባር ላይ መወያያቱ ተነግሯል።
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ፣(ኢ ሠ መ ጉ)የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በተካሄደበት ሰሞን፤ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ጽ/ቤትና ፤ ከአፍሪቃ ኅብረት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጋር፤ በሰብአዊ መብትና በአህጉሩ መሰል ድርጅቶች ተግባር ላይ መወያያቱ ተነግሯል።