የሳዑዲ አረቢያና የስዊድን ዉዝግብ
የሳዑዲ መሪዎች የስቶክሆልምን እርምጃ ለመበቀል ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሯ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ ንግግር እንዳያሰሙ ሲያግዱ፤ በስቶኮሆልም የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደርንም ወደ ሐገራቸዉ ጠርተዋል።
የሳዑዲ መሪዎች የስቶክሆልምን እርምጃ ለመበቀል ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሯ በአረብ ሊግ ጉባኤ ላይ ንግግር እንዳያሰሙ ሲያግዱ፤ በስቶኮሆልም የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደርንም ወደ ሐገራቸዉ ጠርተዋል።