የሰላም ዉልና የሽብር ጥቃት በማሊ
በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ የደረሰዉ ጥቃት በሀገሪቱ መንግሥትና በቱአሬግ አማፅያን መካከል የተጀመረዉን የሰላም ድርድር ለማደናቀፍ ያለመ ነዉ በማለት መንግሥትና ፈረንሳይ አዉግዘዋል። በጥቃቱ አንድ የቤልጅና አንድ የፈረንሳይ ዜጎችን ጨምሮ አምስት ሰዎች ተገድለዋል።
በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ የደረሰዉ ጥቃት በሀገሪቱ መንግሥትና በቱአሬግ አማፅያን መካከል የተጀመረዉን የሰላም ድርድር ለማደናቀፍ ያለመ ነዉ በማለት መንግሥትና ፈረንሳይ አዉግዘዋል። በጥቃቱ አንድ የቤልጅና አንድ የፈረንሳይ ዜጎችን ጨምሮ አምስት ሰዎች ተገድለዋል።