አዲስ የጥንታዊው ሰው ቅሪተ አካል በኢትዮጵያ

ባለፈው ሳምንት፣ በዛሬዋ ዕለት ነበረ፣ የሳይንሱ ዓለም ፣ በተለይም የጥንታዊው ሰውም ሆነ ቅድመ ሰው ቅሪተ አካል ተመራማሪዎች ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ 2,8 ሚሊዮን ዓመት ገደማ ዕድሜ ያለው መንገጭላ ከ 5 ጥርስ ጋር መገኘቱን በይፋ በማሳወቅ ደስታቸውን