‹‹ለኢትዮጵያ መንግሥት ከህንድና ከቻይና መበደር የሚቀልበት ምክንያት ብድሮቹ ሲሰጡ የማይነሱ ጥያቄዎች ስላሉ ነው››

አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢዴፓ ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የባንክ ባለሙያ

ባለፈው ዓመት የነበረው የመንግሥት የውጭ ብድር 134 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህ አኅዝ በዚህ ዓመት ወደ 200 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል፡፡