«እንደ ታንጎ ዳንስ»-የደቡብ ሱዳን ድርድር
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ሃይሎች ድርድር በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ-መንግስታት አማካኝነት አዲስ አበባ ላይ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ድርድሩን በጥሞና የሚከታተሉ የፖለቲካ ተንታኞች ድርድሩ ፋይዳ ቢስ ነው ሲሉ ይተቻሉ።
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ሃይሎች ድርድር በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ-መንግስታት አማካኝነት አዲስ አበባ ላይ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ድርድሩን በጥሞና የሚከታተሉ የፖለቲካ ተንታኞች ድርድሩ ፋይዳ ቢስ ነው ሲሉ ይተቻሉ።